Sunday, October 15, 2017

በሱማሌ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት 85 ሰዎች ሞቱ፡፡

በሱማሌ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ በደረሰ የሽብር ጥቃት 85 ሰዎች ሞቱ፡፡

 ባህር ዳር፡ ጥቅምት 5/2010 ዓ/ም (አብመድ)ሞቃዲሾ ላይ በደረሰው አደጋ ሀላፊነቱን የወሰደ ባይኖርም ሀገሪቱ በተደጋጋሚ የአልቃኢዳ እና አልሸባብ ኢላማ ሆና ቆይታለች፡፡ በተፈጸመው የሽብር ጥቃት ሞቃዲሾ ሀዘን ላይ ነች፡፡ሶማሊያ በፕሬዝዳንት ሙሀመድ ፋርማጆ አማካኝነት 3 የሀዘን ቀናትን አውጃለች፡፡ የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተነግሯል፡፡ ምንጭ፡-ቢቢሲ

No comments:

Post a Comment