Monday, September 4, 2017

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ






ለመላው የክርስትና እምነት ተከታይ በራያ የቢራ ማስታወቂያ ላይ በትወና መልክ መሳተፌ የሚታወቅ ነው ሆኖም ለተፈጠረው ስህተት ብዙሁን ቅሬታቸውን በኔ ላይ እያሰሙ ነው:: ነገር ግን እኔ በዚህ ማስታወቂያ ላይ በትወና መልክ ከመቅረብ ውጪ ተፈጠሩ የተባሉ ስህተቶች ላይ አለመሳተፌን ለመግለፅ እወዳለው :: አጥፍቼም ከሆነ ይቅርታ ጠይቃለው ::

Source: ሰላም ተስፋየ facebook account

No comments:

Post a Comment