Sunday, May 14, 2017

የመቀሌ ከነማ እና የባህርዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድኖች በመቀሌ ከተማ የተካሄደው ጨዋታ እረብሻ በመነሳቱ ምክንያት ተቋረጠ





ትላንት ቅዳሜ ግንቦት 2 - 2009 ዓ.ም በመቀሌ ከነማ እና የባህርዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድኖች በመቀሌ ከተማ የተካሄደ ሲሆን ጨዋታው መሃል ላይ እንደተቋረጠ የዜና ምንጮች አስታወቁ::እንደ ዜና ምንጮቹ ገለጻ ከሆነ በመቀሌ በተደረገው  ጨዋታን ምክንያቱ በውል ባይታወቅም የሁለቱም ክለቦች ደጋፊዎች እና ተጨዋቾች ተጋጭተዋል ::በተፈጠረ ግጭትም ለጊዜው ቁጥራቸው ያልታወቁ ተጨዋቾችና ደጋፊዎች ተጎድተዋል ። 





 






 





ዝርዝር ምክንያቱን እንደደረሰን የምናቀርብ መሆኑን እናሳዉቃለን 


No comments:

Post a Comment